የሰበካ መንፈሳዊ ጉቤኤው የአስመራጭ ኮሚቴ መልእክት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ለሐመረ ብርሃን ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ቤ/ክ አባላት ነገ እሑድ ነሐሴ 2, 2013 Aug 8 / 2021 ልናደርግ የነበረውን ምርጫ በተለያዩ ምክንያቶች
ማድረግ ባለመቻላችን ትልቅ ይቅርታን እየጠየቅን፣ ምርጫ የምናደርግበትን ቀን ከእመቤታችን የፍልሰታ ጾም ከሱባኤ በኋላ ወደ ነሐሴ 23/ 2013 Aug 29 /2021 የተሸጋገረ በመሆኑ የነቃ ተሳትፎ ታደርጉ ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን
ምርጫ ኮሚቴ
Phone – 301 – 910-2005
ወ/ሮ ሀና አስፋው
የምርጫ ኮሚቴ ሕዝብ ግኑኝነት፣
እግዚአብሔር አንድነታችንን ይባርክ!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
ነሐሴ 1 ቀን 2013ዓም/Aug 6, 2021